Colombia's president Gustavo Petro has argued there's only one way to achieve 'peace' when it comes to the drug trafficking ...
ፕሬዝዳንቱ ከሰሞኑ በቴሌቪቭን በተላለፈ የሚኒስትሮች ስብሰባ "ኮኬይን ህገወጥ የሆነው በላቲን አሜሪካ ስለሚመረት እንጂ ከውስኪ የከፋ ጉዳት ኖሮት አይደለም" ብለዋል። በየትኛው የምርምር ጽሁፍ ላይ እንደወጣ ሳይጠቅሱም "ተመራማሪዎች ይህንኑ (ከውስኪ እንደማይከፋ) አረጋግጠዋል" ነው ያሉት። ...